1.1. የተሻሻለውን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ደንብ ቁጥር 553/2013ን ማሻሻል አስፈሊጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
1.2. የኢትዮጵያ ምርት ገበያ (ከዚህ በኋላ “የምርት ገበያ” በመባል ይጠቀሳል) በምርት ገበያው ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 550/1999 አንቀጽ 12(10) መሠረት ይህንን ደንብ ማሻሻያ አውጥቷል፡፡
1.3. ይህን ደንብ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ከዚህ በኋላ “ባለሥልጣን” ተበሎ ይጠቀሳል) በባለሥልጣኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 551/1999 አንቀጽ 6(3) በተሰጠዉ ሥልጣን መሠረት ካፀደቀው በኋላ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
1.4. ይህ ደንብ “የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ደንብ ማሻሻያ ቁጥር 554/2013” በመባል ሊጠቀስ ይችላል፡፡