የመመሪያ መለያ: 128/2014
ቀን: ሰኔ 1፥ 2014 ዓ.ም.
Language: Amharic

ደረጃ ለወጣላቸው መደቦች የተዘጋጀ የሰራተኞች የድልድል የአፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 128/2014

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ካሉ መሰል የሚዲያ ተቋማት ጋር ተፎካካሪ እንዲሁም ተመራጭ የሚዲያ ተቋም ለመሆን ዘመኑን የሚመጥን የስትራቴጂክ ዕቅድ እና መዋቅር መንደፍ አስፈላጊ በመሆኑና፤

ከዚህ ቀደሞ የነበረው የተቋሙን የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በማሻሻል ይህን ዕቅድ የሚመጥን መዋቅራዊ አደረጃጀት እና የደመወዝ ስኬል ጥናት በማድረግ በስራ አመራር ቦርድ እንዲፀድቅ በመደረጉ፤

በፀደቀው የተቋሙ አደረጃጀት እና የደመወዝ ስኬል መሠረት የለውጥ ሂደቱን መሸከም እና ማስቀጠል የሚችል ትክክለኛ የሰው ኃይል በትክክለኛ ቦታ ወጥ በሆነ መመዘኛ በመጠቀም መደልደል ይቻል ዘንድ ለተቋሙ በደንብ ቁጥር 5/2012 በአንቀጽ 27(1)(2) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህ የድልድል የአፈፃፀም መመሪያ ወጥቷል

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ

Addis Media Network

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration