የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት የተለያዩ የፈርኒቸር፣ የሣይንስ ኪትስ፣ የጠመኔና ጄሶ በማምረትና የህትመት አገልግሎት በመስጠት እንዲሁም ከወጭ ሀገርና ከሀገር ወስጥ በጀምላ በመግዛት ለትምህርት ተቋማትና ለሌሎች ደንበኞች ፍላጐት መሠረት ያደረገ ምርትና አገልግሎት በመሸጥ ላይ ይገኛል። ድርጅቱ ለሚያመርታቸወና ለሚያከፋፍላቸው የሚሸጡ ምርቶችና ሸቀጦች ሽያጭ ዋጋ አተማን ዕቅድ ዝግጅት፣ ገበያ ማስፋፋት ሥራዎችን ቀልጣፋና ወጠታማ በሆነ አሠራር ማከናወን አስፈላጊ በመሆኑ ድርጅቱ አሁን ከደረሰበት እድገት ደረጀ ጋር የተመጣጠነ የሽያጭ መመሪያ ማወጣት አሰፈላጊ በመሆኑ ድርጅቱ በተሰጠው መመሪያን የማወጣት ሥልጣን መሠረት ይህንን የሽያጭ መመሪያ አወጥቷል።