የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂ በመተግበር ድህነትና ስራ አጥነትን ለመቀነስ በስትራቴጂው በተቀመጡት የድጋፍ ማዕቀፎች መሠረት ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል ለማረጋገጥ ሲባልመንግሥት መስሪያ ቦታዎች ወደ ህጋዊ አሠራር ማምጣት በማስፈለጉ፤ በሊላ በኩል በዚህ የአፈፃፀም መመሪያ የማይካተቱ እናቀደም ሲል በህጋዊ መንገድበ ጊዜያዊ ሊዝ ውል፤
ከሊዝ ውል ውጪ እንዲሁም በውልና ያለውል ተሰጥተው የውል ዘመናቸው ያለፈና ያላለፈ፣ በህጋዊ አካል ተፈቅዶናሳይፈቀድ ለጥቃቅንና አነስተኛ አገልግሎትእንዲውል የተገነቡ ሼዶች፣ተለጣፊ ሱቆችናበመንግሥትና በተለያዩ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች የተገነቡ መደብሮችን ለማስተዳደር የአፈጻፀም መመሪያ ማውጣት አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የከተማ አስተዳደሩ የአስፈፃሚ አካላትን እንደገና ማቋቋሚያአዋጅ ቁጥር 64/2011 አንቀጽ15 ንዑስአንቀጽ 3 (ሠ) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡