የመመሪያ መለያ: 923/2014
ቀን: ነሐሴ 23፥ 2014 ዓ.ም.
Language: Amharic

ለግል መገልገያ እንዲውሉ ወደ ሀገር የሚገቡ ወይም ከሀገር የሚወጡ ዕቃዎችን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 923/2014

የግል መገልገያ ዕቃዎች ወደ ሀገር የሚገቡበትን ሁኔታ የሚወስነው በሥራ ላይ ያለው መመሪያ ለሕገ ወጥ ንግድ በር የከፈተ እና አገልግሎት አሰጣጡ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳደረ በመሆኑ ዓለምአቀፍ አሠራሮችን በተከተለ አኳኋን መመሪያውን አሻሽሎ ማውጣት በማስፈለጉ፤

በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 (በአዋጅ ቁጥር 1160/2011 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 33(2) የግል መገልገያ ዕቃዎች ከቀረጥ እና ታክስ ነፃ ሆነው ወደ ሀገር የሚገቡበት እና ከሀገር የሚወጡበትን ሁኔታ እንዲወስን ለገንዘብ ሚኒስቴር ሥልጣን የተሰጠው በመሆኑ፤

የገንዘብ ሚኒስቴር የሚከተለውን መመሪያ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የገንዘብ ሚኒስቴር

Ministry of Finance

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration