የመመሪያ መለያ: 1112/2018
ቀን: መስከረም ፥ 2018 ዓ.ም.
Language: Amharic

በፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች የመንግስት ሥራ መሪዎች የተሽከሪካሪ፣ የነዳጅ፣ የሞባይልና የኢንተርኔት አበል አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1112/2018

በፌዴራል የመንግሥት መስሪያ ቤቶች የሥራ መሪዎች የተለያዩ ክፍያዎች ስርዓት ባለመኖሩ ወይም በወጥነት ባለመተግበሩ፣ጥቅማ ጥቅሞችና ይህም ብቃት ያላቸውን የሥራ መሪዎችና ባለሞያዎችን ወደ መንግሥት መስሪያ ቤቶች ለመሳብና ለማቆየት ባለማስቻሉ፣

በመንግሥት መደበኛ በጀት የሚተዳደሩ የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሥራ መሪዎችን ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞችና ክፍያዎችን ወጥነትና ተመሳሳይነት ባለው ሁኔታ በጥናት ላይ ተመስርቶ እስታንዳርዳይዝድ ማድረግና የሕግ ማዕቀፍ ተዘጋጅቶለት ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

በሌላ በኩል የፌዴራል የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1353/2017 አንቀጽ 12 ንዑስ አንቀጽ (4) የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የአበል ዓይነቶችንና ክፍያዎችን እያጠና ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ያቀርባል፣ ሲፈቀድም አፈፃፀማቸውን ይከታተላል በሚልበመደንገጉ፣

ኮሚሽኑ በፌዴራል የመንግሥት ረራተኞች አዋጅ ቁጥር 1353/2017 አንቀጽ 156(2) መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የኢፌዲሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

FDRE Civil Service Commission

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration