የቅባት እህሎች እና የጥራጥሬ ምርቶች የቀጥታ ግብይትን ለመወሰን የወጣውን መመሪያ ቁጥር 1026/2017 ማሻሻል በማስፈለጉ፤
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአስፈጻሚ አካላት ሥልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀጽ 19 (4) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡
የቅባት እህሎች እና የጥራጥሬ ምርቶች የቀጥታ ግብይትን ለመወሰን የወጣውን መመሪያ ቁጥር 1026/2017 ማሻሻል በማስፈለጉ፤
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአስፈጻሚ አካላት ሥልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀጽ 19 (4) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡