የመመሪያ መለያ: 126/2013
ቀን: የካቲት 1÷ 2002 ዓ.ም.
Language: Amharic

የኮንቬንሽንናል ቢንጎ ጨዋታ ፈቃድና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 126/2013

ኮንቬንሽናል ቢንጎ ጨዋታ በሀገራችን ውስጥ ባሉ ትልልቅ ከተሞች እየተዘወተረ የሚገኝ የዕረፍት ጊዜ ማሳለፊያ ጨዋታ ሲሆን፣ ሕብረተሰቡ የዕረፍት ጊዜውን በአስፈላጊው ቦታና ጊዜ እየተዝናና እንዲያሳልፍ ለማስቻል ጨዋታውን በሕግና በሥርዓት መምራት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

ጨዋታውን በሕግና በሥርዓት ከመምራት ጎን ለጎን ጨዋታው የሚካሄድበትን ቦታ፣ ጊዜና ሁኔታ መወሰን በማስፈለጉና ከጨዋታውም የመንግሥትን የልማት ጥረት የሚያግዝ ገቢ እንደሚገኝ በመታመኑ፤

ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደርን ለማቋቋም በወጣው ደንብ ቁጥር 160/2001 አንቀጽ 21 መሠረት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ይህን መመሪያ አሻሽሎ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን

Ethiopian Revenue and Customs Authority

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration