የመመሪያ መለያ: 561/2013
ቀን: ጥቅምት 6፥ 2013 ዓ.ም.
Language: Amharic

የምርት ገበያ ሠራተኞች የሥነ-ምግባር መመሪያ ቁጥር 561/2013

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ውጤታማ የሆነ የዘመናዊ ምርት ግብይት ሥርዓት ግንባቱን የማረጋገጥ፣ የምርት ገበያው አስተማማኝ፣ ግልጽ እና የተረጋጋ አሠራር እንዲኖረው የመቆጣጠር እንዲሁም በገበያው የሚሳተፉትንም ሆነ በአጠቃላይ የህብረተሰቡን ጥቅም የማስጠበቅ ኃላፊነት ያለበት በሆኑ፣

ይህን ኃላፊነት በአግባቡ ለመጣት እንዲቻል የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞች እና የሥራ ኃላፊዎች መልካም ሥነ ምግባር ተላብሰው እና ሕግን አክብረው ሥራቸውን እንዲያከናወኑ ለማድረግ የሚያስችል የ ሥነ–ምግባር መከታተያና መቆጣጠሪያ መማሪያ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

እነዚህን ዓላማዎች ለማስፈጸም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን በማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 551/1999 (እንደተሻሻለው) አንቀጽ 6(11) እና አንቀጽ 34(2) በተሰጠው ሥልጣን መረት ይህን መመሪያ አወጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን

Ethiopia Commodity Exchange Authority

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration