የመመሪያ መለያ: 702/2013
ቀን: ግንቦት 23፥ 2003 ዓ.ም.
Language: Amharic

የሕንፃ መመሪያ (መመሪያ ቁጥር 702/2013)

በአገራችን በመካሄድ ላይ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሥርዓት ባለው እና ደረጃውን በጠበቀ መንገድ በመላ ሀገሪቱ ተፈጻሚነት እንዲመራ ለማድረግ፣ የሕዝብን ጤንነትና ደኅንነት ለማረጋገጥ፣ እና የሚኖረው ምቹ የግንባታ ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ እንዲሁም የሕንፃ ግንባታን ዝርዝር አፈጻጸምና የአሠራር ሂደቶችን ለአገልግሎት ሰጪውም ሆነ ለተገልጋዩ ግልጽ በማድረግ ቀልጣፋና ውጤታማ የሆነ አሠራር በመዘርጋት የሕንፃ አዋጁን እና ደንቡን ማስፈፀም የሚያስችል ዝርዝር መመሪያ ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በህንፃ ደንብ ቁጥር 243/2ዐዐ3 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል ።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን

Ministry of Urban and Infrastructure

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration