የተሻረ

የሥራ ፈቃድ እና የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ፈቃድ ክፍያዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

 

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 291/2003 አንቀጽ 5 ፣ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀጽ 174(4) እና በሠራተኛ እና በሥራና ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 632/2001 አንቀጽ 7(1)(መ) እና አንቀጽ 41 መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: ደንብ ቁጥር 282/2005
ቀን: የካቲት 25፥ 2005 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 494/1998

ሰኔ 22፥ 1998 ዓ.ም.
አዋጅ ቁጥር 466/1997

ሰኔ 23፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ