የተሻረ

የትራንስፖርት አዋጅ

ለአገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ዕድገት የትራንስፖርት አገልግሎት የበለጠ ተወዳዳሪ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ብቃት ያለው ሆኖ እንዲራመድ ክትትል ስለሚያስፈልገው፤

የትራንስፖርት አደረጃጀት የመንግሥት ፖሊሲን በአግባቡ ለመተግበር አመቺ ሁኔታ በሚፈጥር መልኩ እንደገና መዋቀር ስለሚገባው፤

ትራንስፖርትን አስመልክቶ የፌዴራልና የክልል አስፈጻሚ ኣካላት የተሰጣቸውን ሥልጣንና ተግባር በማያሻማ ሁኔታ ማስቀመጥ አስፈላጊ በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 468/1997
ቀን: ሐምሌ 30፥ 1997 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 492/2014

የካቲት 30፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 491/2014

የካቲት 30፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 395/2009

ታህሳስ 25፥ 2009 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 354/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 359/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 355/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 356/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
ደንብ ቁጥር 357/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 358/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 349/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 350/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 351/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ