ለትምህርት፣ ለሥልጠና እና ለጤና ተቋማት መልሶ ማቋቋሚያ እና ግንባታ እንዲሁም ለሌሎችም የማህበራዊ አገልግሎቶች ማስፋፊያ የሚውል ተጨማሪ ገቢ መሰብሰብ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዓለም አቀፍ የተዋሃደ የሸቀጦች አሰያየም እና አመዳደብ ስርዓት ማፀደቂያ አዋጅ ቁጥር 67/1985 አንቀጽ 4 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡
Tap the button below to view or download this PDF.
•