ሥራና ሠራተኛን በማገናኘት ሥራ ግለሰቦችንና የግል ድርጅቶችን ማሳተፍ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ
በተለይ ወደውጭ አገር ለሥራ የሚላኩ ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች መብታቸው፡ ደህንነታቸውና ክብራቸው ተጠብቆላቸው የሚሰሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት በማስፈለጉ፡
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
Tap the button below to view or download this PDF.
•