የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 471/1998 አንቀጽ 5 እና ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትንና ለንብረት ካሣ የሚከፈልበትን ሁኔታ ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 455/1997 አንቀጽ 14(1) መሠረት ለህዝብ ጥቅም ሲባል በሚለቀቅ መሬት ላይ ለሰፈረ ንብረት የሚከፈል ካሳ ከንብረቱ ዋጋ በተጨማሪ ተነሺውን መልሶ ሊያቋቁም የሚያስችል የመፈናቀያ ካሳ የሚያገኝበትን ሁኔታ ለመደንገግ ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
•
•
•
•
•
•
•