የተሻረ

መለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

 

በትምህርት፣ በሥልጠና፣ ብቃቶ ምርምር፣ በምልከታ፣ በትንተና እና በሥርፀት ብቃትና ብስለት ያላቸው ሳይንሳዊና ዘመን ተሻጋሪ ሀሳቦችን በማመንጨት የህዳሴውን መድረክ የአመራር ጥያቄ ሊመልስና የታላቁን መሪ ራዕይ በአስተማማኝ ሁኔታ በማሳካት የህዳሴውን ጉዞ ቀጣይነት ማረጋገጥ የሚያስችል የአመራር መገንቢያ ተቋም ማቋቋም አስፈላጊ በመሆኑ፤
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 691/2003 (በአዋጅ ቁጥር 803/2005 እንደተሻሻለ) አንቀጽ (5) እና (35) መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: ደንብ ቁጥር 321/2006
ቀን: ጥር 15፥ 2007 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 360/2008

ህዳር 10፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 354/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 359/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 355/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 356/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
ደንብ ቁጥር 357/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 358/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 349/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 350/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 351/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 353/2008

ጥቅምት 24፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 348/2008

ጥቅምት 19፥ 2008 ዓ.ም.
የተሻረ