የተሻረ

የከፍተኛ ትምህርት አዋጅ

የከፍተኛ ትምህርት የሀገሪቱን የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት በብቃት እና በጥራት ለማፍራት የሚያስችለው ሥርዓት መዘርጋትና መመዘኛዎችን ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ፤

በከፍተኛ ትምህርት የሚደረገው ምርምር ችግር ፈቺና የሀገሪቱን ዕምቅ ሀብት ሥራ ላይ እንዲውል የሚያስችል እንዲሆን ተገቢውን የሕግ መደላድል መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያላቸውን ነጻነትና ተጠያቂነት እንዲሁም አስተዳደራቸውን በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርት በማስፋፋት እና ምርምርን በማስረጽ ረገድ ያላቸውን አስተዋጽኦ ከፍ ለማድረግና አመራራቸውን በሕግ መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 351/1995
ቀን: ሰኔ 26፥ 1995 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 154/2000

ሐምሌ 25፥ 2000 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 132/1999

የካቲት 23፥ 1999 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 129/1999

ህዳር 1፥ 1999 ዓ.ም.
የተሻረ
ደንብ ቁጥር 127/1998

የካቲት 10፥ 1998 ዓ.ም.
የተሻረ
ደንብ ቁጥር 120/1998

ጥር 15፥ 1998 ዓ.ም.
የተሻረ
ደንብ ቁጥር 91/1995

ነሐሴ 30፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ