በአገልግሎት ላይ

የሰንደቅ አላማ አዋጅ

ስለ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሰንደቅ ዓላማ በህገ መንግሥቱ አንቀፅ 3 ንዑስ አንቀፅ (1) እና (2) የተደነገገ በመሆኑ፤

ይህንን ህገ መንግሥታዊ ድንጋጌ ተከትለው ቀደም ሲል የወጡትና በስራ ላይ ያሉት ህጐች ሰንደቅ ዓላማን በሚመለከት ያልሸፈንዋቸው እና ያልተመለከትዋቸው ጉዳዮች በመኖራቸው፤

ለሕገ-መንግሥቱ ድንጋጌ አፈፃፀም ሰንደቅ አላማንና አርማን የሚመለከቱ ዝርዝር ጉዳዮችን የሚወስን እና ቀደም ሲል የነበሩትን የተለያዩ ህጐች በአንድ ላይ የሚያጠቃልል አንድ ራሱን የቻለ ሕግ ማውጣቱ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መለያ: አዋጅ ቁጥር 654/2001
ቀን: ነሐሴ 22፥ 2001 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 16/1988

ጥር 28፥ 1988 ዓ.ም.
የተሻረ