የተሻረ

የፌዴራል የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ አዋጅ

በሀገሪቱ ውስጥ በዕቅድ ላይ የተመሰረተ የከተሞች ልማት እንዲኖር የከተማ ፕላን አገልግሎት እንዲስፋፋ ማድረግ በአጠቃላይ ብሔራዊ የልማት ጥረት ውስጥ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ቁልፍ ተግባር ሆኖ በመገኘቱ፤

አዳጊ ከተሞች ወቅታዊ የሆኑ የፕላን መርሆዎችን በመከተል ጤናማና ዘላቂ የከተማ ልማት እንዲኖራቸው ማድረግ በከተማ ፕላን የሚመሩበትን ሥርዓት መደንገግና የአቅም ግንባታ ድጋፍ የሚሰጥበትን ሁኔታ ማመቻቸት ጠቃሚ ሆኖ በመገኘቱ፤

በሀገሪቱ ውስጥ ካለው ያልተማከለ አሠራር በሚጣጣም መልኩ የከተማ ፕላንን በሚመለከት የፌዴራል መንግሥቱን አካል እንደገና ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 450/1997
ቀን: ሰኔ 17፥ 1997 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 557/2016

ነሐሴ 13፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 560/2016

ጥቅምት 19፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 553/2016

ሐምሌ 23፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 552/2016

ሐምሌ 9፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 547 /2016

ግንቦት 22፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 545/2016

ግንቦት 15፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 540/2016

መስከረም 3፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 537/2015

ነሐሴ 22፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 536/2015

ነሐሴ 19፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 530/2015

የካቲት 7፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ