ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት ታማኝና በሕገ- መንግሥቱ መሠረት ለሚወጡ ሕጎች ተገዥ የሆነ ፣ ለሙያው በቂ የሆነ ሥልጠና የተሰጠው ፡ ብቃት ያለው ለሕዝብ አገልጋይ፣ ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን የሚያከብርና የሚያስከብር፣ የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት የሚያረጋግጥ የተጠናከረ የሲቪል ፖሊስ ተቋም እንዲኖር ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•