በአገልግሎት ላይ

የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 4/1987 አንቀጽ 5 እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/1995 አንቀጽ 24 (4) መሠረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህንን ደንብ አውጥቷል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: ደንብ ቁጥር 96/1996
ቀን: ጥቅምት 27፥ 1996 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 86/1995

መጋቢት 29፥ 1995 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 313/1995

ታህሳስ 26፥ 1995 ዓ.ም.
የተሻረ