በአገልግሎት ላይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር አዋጅ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ብሔራዊ መዝሙር እንደሚኖር በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 4 የተደነገገ በመሆኑ፤

የብሔራዊ መዝሙሩም ዝርዝር ጉዳዮች በሕግ እንደሚወሰኑ በሕገ-መንግሥቱ በመደንገጉ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 4 እና አንቀፅ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መለያ: አዋጅ ቁጥር 673/2002
ቀን: ግንቦት 14፥ 2002 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1209/2020

ሐምሌ 9፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 673/2002

ግንቦት 03፥ 2002 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ