በአገልግሎት ላይ

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድና ተያያዥ አገልግሎቶች ክፍያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር1097/2011 አንቀጽ 5 እና በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 1074/2010አንቀጽ 28(1) መሰረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: ደንብ ቁጥር 450/2011
ቀን: ሚያዚያ 17፥ 2011 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 494/2014

መጋቢት 7፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1074/2010

የካቲት 7፥ 2010 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ