የዓለም ሥራ ድርጅት በ87ኛው ጉባዔ ወቅት እኤአ በሰኔ ወር 1999 ያጸደቀውን አስከፊ የሆኑ የሕፃናት የጉልበት ሥራን ለመከላከልና ለማስወገድ አፋጣኝ እርምጃ ስለመውሰድ ቁጥር 182/1999 ድንጋጌን ማጽደቅ በማስፈለጉ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
Tap the button below to view or download this PDF.