የመመሪያ መለያ: 49/2013
ቀን: ሐምሌ 1፥ 2004 ዓ.ም.
Language: Amharic

የመንግስት ሠራተኞች የዲሲፕሊንና የቅሬታ አቀራረብና አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 49/2013

❖ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያወጣውን የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 6/2000 እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰራተኞች የዲሲፕሊን አፈፃጸምና ቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት ደንብ ቁጥር 24/2002ን መሠረት ያደረገ የዲስፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ማውጣት በማስፈለጉ፣

❖ የዲሲፕሊን አፈፃፀም አልፎ አልፎ ከመንግሥት ሠራተኞች አስተዳደር አዋጅና ደንብ ውጭ ወጥነት ሳይኖረው ሲፈፀምና የዲስፕሊን እርምጃዎች ሥልጣኑ በሌላቸውና ተገቢውን ሥነ-ሥርዓት ባልተከተለ መልኩ እ ተ ናሙ በመሆናቸው ሥርዓት ማስያዝ ተገቢ በመሆኑ፣

❖ መልካም አስተዳደርን የማስፈን ጥረት አግባብ ባላቸው ህጐች፣ መመሪያዎችና አሠራሮች ማጠናከር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

❖ ሠራተኛው በዲስፕሊን አፈፃፀም ጉድለት ሲከሰስ ሊከተል ወጁም ሊ ም የሚገባውን ሥነ-ሥርዓት ባለማወቅ በራሱም ሆነ በመስሪያ ቤቱ በአፈጻጸም ላይ ችግር እንዳይከስትና ለተቀላጠፈና ወጥነት ላለው አሠራር የሚያግዝ በመሆኑ፣

እነዚህንና የመሳሰሉትን የአፈጻጸም ችግሮች ለመፍታት እንዲረዳ በመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 6/2002 አንቀጽ 94(2) እና በደንብ ቁጥር 24/2002 አንቀጽ 53 መሠረት ይህ የአፈጻጸም መመሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ ወጥቷል::

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ

Addis Ababa City Administration Civil Service Agency

Similar Directives

ሚያዝያ 29÷2018
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
Ministry of Health
ሚያዝያ 29÷2018
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
Ministry of Health
ሚያዝያ 29÷2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
Addis Ababa City Administration Women, Children and Social Affairs Bureau
ሚያዝያ 29÷2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
Addis Ababa City Administration Women, Children and Social Affairs Bureau
ሚያዝያ 29÷2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
Addis Ababa City Administration Women, Children and Social Affairs Bureau
መጋቢት 29÷ 2018
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
Ministry of Health