የተሻረ

ወደ ዉጭ አገር በሚላክ ቡና ላይ የሚከፈለዉ ታክስ (ማሻሻያ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 4/1990 አንቀጽ 5 እና ወደውጭ አገር በሚላክ ቡና ላይ ስለሚከፈል ታክስ በወጣው አዋጅ ቁጥር 99/1990 አንቀጽ 8 የታክሱን ማስከፈያ ልክ ለማሻሻል የሚያስችል ደንብ ለማውጣት በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 120/1998

ጥር 15፥ 1998 ዓ.ም.
የተሻረ
ደንብ ቁጥር 115/1997

መጋቢት 20፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 114/1997

ጥቅምት 10፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 109/1996

ነሐሴ 17፥ 1996 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 110/1996

ነሐሴ 17፥ 1996 ዓ.ም.
የተሻረ
ደንብ ቁጥር 108/1996

ሐምሌ 9፥ 1996 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ