በአገልግሎት ላይ

የወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ

የወንጀል ድርጊቶች ከተፈጸሙ በኋላ ፈጻሚዎቹ ተደብቀው እንዳይቀሩና ህግ ፊት ቀርበው ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ በማድረግ የህብረተሰቡ ሰላማዊ ኑሮ የሚረጋገጥበትን ሁኔታ ማመቻቸት አስፈላጊ በመሆኑ፤

ለወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ መስጠት በኅብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ስጋት ሊያስከትሉ የሚችሉ ወንጀሎችን በማጋለጥ ወንጀልን ለመከላ ከል የሚረዳ በመሆኑ፤

የወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች በምስክርነታቸው ወይም በጠቋሚነታቸው ምክንያት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ከሚደርስባቸው አደጋና ጥቃት ለመከላከልና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የጥበቃ ሥርአቶችን በሕግ መደንገግ በማስፈለጉ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መለያ: አዋጅ ቁጥር 699/2003
ቀን: የካቲት 4፥ 2003 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 566/2016

ጥር 30፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 937/2008

ግንቦት 1፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 402/1996

ግንቦት 3፥ 1996 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 263/1994

ታህሳስ 25፥ 1994 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 227/1993

ታኅሣሥ 26፥ 1993 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 51/1989

ኅዳር 26፥ 1989 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 36/1988

ግንቦት 6፥ 1988 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 14/1988

ጥቅምት 15፥ 1988 ዓ.ም.
የተሻረ