በአገልግሎት ላይ

የጉምሩክ አዋጅ

ከዓለም አቀፋዊ የንግድ ልምድ ጋር የሚጣጣም የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችንና ኢንቨስትመንትን ልማት የሚያበረታታ ፈጣንና ዘመናዊ የጉምሩክ የህግ ማዕቀፍ መኖር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

ሀገሪቱ የምትሳተፍባቸው ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ክልላዊ የንግድ ስምምነቶች ዘመናዊ የጉምሩክ ሕጎችንና ሥርዓቶችን ስለሚጠይቁ፤

በህጋዊ ንግድ፣ በህዝብ ደህንነት፣ በመንግስት ገቢ እና በሌሎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማቶች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደረ ያለውን የኮንትሮባንድና ሌሎች የንግድ ወንጀሎች እየጨመረ የሚሄድ ክስተት ለመከላከል ከጊዜ ወደ ጊዜ ጠንካራ የህግ ማስከበር ስርዓት አስፈላጊ በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 859/2006
ቀን: ህዳር 30፥ 2006 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 566/2016

ጥር 30፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 517/2014

ሐምሌ 5፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 518/2014

ሰኔ 28፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1160/2012

መስከረም 19÷ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ