የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 691/2003 አንቀጽ 5 እና የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ዜጎች በትውልድ ሀገራቸው የተለያዩ መብቶች ተጠቃሚ ለማድረግ በወጣው አዋጅ ቁጥር 270/1984 አንቀጽ 17 መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
Tap the button below to view or download this PDF.
•