የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 691/2003 (በአዋጅ ቁጥር 803/2005 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 5 እና አንቀጽ 35 እና በከፍተኛ ትምህርት አዋጅ ቁጥር 650/2001አንቀጽ 5(1) መሰረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡
Tap the button below to view or download this PDF.
•